Home Back

በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ

voanews.com 2024/5/20
በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ

ሩሲያ፣ ካለፈው ሳምንት ዐርብ ጀምሮ፣ በዩክሬን ከተሞች ላይ ማጥቃቷን አጠናክራ ቀጥላለች፡፡ የዩክሬን ባለሥልጣናት እንደሚሉት፣ በጥቃቱ በአገሪቱ የኀይል ማከፋፈያ ላይ የደረሰው ጉዳት፣ ጦርነቱ ከሁለት ዓመታት በፊት ከጀመረ ወዲህ ከባዱ ነው።

የቪኦኤዋ ሌሲያ ባካላትስ ከኪቭ እንደዘገበችው፣ አሜሪካ ለዩክሬን የምትሰጠውን ወታደራዊ ርዳታ የምትቀንስበት ጊዜ አሁን እንዳልኾነ የአገሪቱ ባለሥልጣናት በመናገር ላይ ናቸው።

People are also reading