Home Back

በደራ ወረዳ በቀጠለው የታጣቂዎች ጥቃት ነዋሪዎች እየሞቱና መኾኑን ነዋሪዎች ተናገሩ

voanews.com 4 days ago
የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

የሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ የአንዳንድ ቀበሌዎች ነዋሪዎች በታጣቂዎች የሚደርሰውን ጥቃት በመሸሽ ቀዬአቸውንና ንብረታቸውን ጥለው እየሸሹ መኾናቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

The code has been copied to your clipboard.

No media source currently available

የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ ከፍያለው አዳሬ ደግሞ፣ በደራ ወረዳም ኾነ በአጎራባች ወረዳዎች ለቀጠለው ጥቃት፣ የፋኖ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎችን ተጠያቂ አድርገዋል።

የመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች፣ ከሁለቱም ታጣቂ ቡድኖች ጋራ ውጊያ እያካሔዱ መኾኑንም፣ የዞኑ አስተዳዳሪ ገልጸዋል።

People are also reading