Home Back

ለአንድ ትሪሊዮን የተቃረበው የ2017 በጀት እና የባለሞያዎች ምልከታ

voanews.com 2024/7/5
ፎቶ ፋይል፦ አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ
ፎቶ ፋይል፦ አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ

ለመጪው የኢትዮጵያ 2017 በጀት ዓመት፣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ971ነጥብ2 ቢሊዮን ብር(17 ቢሊዮን ዶላር) ዓመታዊ በጀት ረቂቅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቧል።

የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ፣ የበጀት ረቂቁ በቀረበበት ወቅት ለምክር ቤቱ እንዳስረዱት፣ ካለፈው ዓመት 21 በመቶ ብልጫ እንዳለው አስረድተዋል።

The code has been copied to your clipboard.

No media source currently available

በጉዳዩ ላይ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች፣ የበጀት ጉድለቱ ከፍተኛ መኾኑንና ከበጀቱ ብዙ ድርሻ ለዕዳ ክፍያ እንደሚውል በመጥቀስ፣ በበጀቱ ውጤታማነት ላይ ጥያቄ አንሥተዋል።

አስተያየት እንዲሰጡን የጋበዝናቸው ሦስት የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች፣ አቶ አብዱልመናን መሐመድ፣ ዶክተር አረጋ ሹመቴ እና አቶ ፋሲል ጣሰው ናቸው።

People are also reading