Home Back

በኢትዮጵያ የጦርነት እና የግጭት አዙሪት እንዲያበቃ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቀረቡ

voanews.com 2024/10/5

The code has been copied to your clipboard.

No media source currently available

በትጥቅ ትግል ላይ ያሉ ዐማፅያን ኀይሎች፣ በማንኛውም ጊዜ ወደ ንግግር ለመምጣት ከፈለጉ መንግሥታቸው ዝግጁ መኾኑን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በኢትዮጵያ ያሉ ግጭቶችን ጨምሮ ዛሬ ሐሙስ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ለተነሡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

ከሶማሊያ ጋራ የተፈጠረውን አለመግባባት በውይይት ለመፍታት ዝግጁ ስለመኾናቸውም በድጋሚ አብራርተዋል፡፡

People are also reading