Home Back

በጎሮ ዶላ ወረዳ የታጣቂዎች ጥቃት የሞት እና የአካል ጉዳት ደረሰ

voanews.com 2024/7/5
የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

በኦሮሚያ ክልል ጎሮ ዶላ ወረዳ፣ ማንነታቸው ያልተለየ ታጣቂዎች፣ በሕዝብ የትራንስፖርት መገልገያ ላይ ፈጸሙት በተባለ ጥቃት፣ አንድ ሰው ሲሞት ሦስት ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው፣ ነዋሪዎቹ እና የሆስፒታል ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ታጣቂዎች መካከል የተኩስ ልውውጡ መቀጠሉንም ነዋሪዎቹ አመልክተዋል።

The code has been copied to your clipboard.

No media source currently available

People are also reading