Home Back

በትግራይ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች እየታየ ባለው የእንስሳት በሽታ አራት ሰዎች ሞቱ

voanews.com 2024/7/5
ፎቶ ፋይል፦ አንትራክስ ወይም በልማድ አባ ሰንጋ ክትባት መመሪያ
ፎቶ ፋይል፦ አንትራክስ ወይም በልማድ አባ ሰንጋ ክትባት መመሪያ

በትግራይ ክልል፣ አንትራክስ ወይም በልማድ አባ ሰንጋ በተባለው የእንስሳት በሽታ፣ አራት ሰዎች መሞታቸውን፣ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። በበሽታው የተያዘን የበሬ ሥጋ የተመገቡ ሌሎች ሰዎችም መታመማቸው ታውቋል።

በክልሉ በጦርነቱ ወቅት ተቋርጦ ከቆየው የእንስሳት ክትባት ጋራ በተያያዘ፣ በሽታው በተለያዩ የክልሉ ወረዳዎች መስፋፋቱ ተገልጿል፡፡

The code has been copied to your clipboard.

No media source currently available

በአሁኑ ወቅት የበሽታው ክትባት ወደ ክልሉ እየገባ እንደሚገኝ የተጠቆመ ሲኾን፣ ሣር በል የቤት እንስሳትን በወቅቱ ማስከተብ እንደሚገባ ተመልክቷል፡፡

People are also reading