Home Back

በትግራይ “የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል” የሚለው ሪፖርት እና ይዘቶቹ

voanews.com 4 days ago
ኒው ላይንስ ኢንስቲትዩት ፎር ስትራተጂ ኤንድ ፖሊሲ
 ኒው ላይንስ ኢንስቲትዩት ፎር ስትራተጂ ኤንድ ፖሊሲ

በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት፣ በትግራይ ክልል ውስጥ የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈጸሙን ለማረጋገጥ መቻሉን፣ ኒው ላይንስ ኢንስቲትዩት ፎር ስትራተጂ ኤንድ ፖሊሲ የተባለ አንድ ተቋም ባወጣው የምርመራ ሪፖርት አስታውቋል።

The code has been copied to your clipboard.

No media source currently available

ስለ ተቋሙ ሰነድ የአሜሪካ ድምፅ አስተያየት እንዲሰጡ ሁለት ምሁራን የጠየቀ ሲኾን፣ አንደኛው፡- የሕግ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ ተስፋ ሰጪ ግኝቶች እንዳሉት ሲገልጹ፤ ሌላው ግን፣ ተቋሙ፣ በሌሎች የተባሉትን ሰብስቦ ከማሳተም በቀር፣ በኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈጸሙን የሚያረጋግጥ በቂ መረጃ አለማቅረቡን በመግለጽ ተችተዋል፡፡

በተቋሙ ሰነድ ውስጥ ስማቸው ከተጠቀሱት የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትም፣ አስተያየት እና ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሳካም።

People are also reading